ከመጋቢት 29 እስከ ሚያዚያ 30 ቀን 2013 ዓም ድረስ  ምስክሮችን ለመስማት ተቀጥሮ የነበረው የእነ አቶ

እስክንድር ነጋ የፍርድ ቤት ቀጠሮ  ተሰብሮ እንዲታይ ለመወሰን ለጥር 5 ቀን 2013 ዓም  ተቀጠረ።

የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የህገመንግስትና የሽብርተኝነት ወንጀል ችሎት ዛሬ ታህሣሥ 28 ቀን 2013 ዓም የተከሳሾቹን ጠበቆች አስጠርቶ እንዳስታወቀው ፣ ተከሳሾች ጥር 5 ቀን 2013 ዓም ችሎት ቀርበው የዓቃቤ ሕግ ምስክሮችን የመስሚያ ቀናትና ጊዜ ለመወሰን ቀጠሮ መሰጠቱን የእነ አቶ እስክንድር ጠበቃ አቶ ሔኖክ አክሊሉ ለሪፖርተር ተናግረዋል።

selegna

By selegna

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *