ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ቀን እ.አ.አ በየዓመቱ ዲሴምበር 10 በልዩ ልዩ ዝግጅቶች ታስቦ ይውላል። ኢሰመጉ ላለፉት 29 ዓመታት በኢትዮጵያ ለዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ፣ ለሕግ ልዕልና መረጋገጥ እና ለሰብዓዊ መብቶች መከበር ሲሰራ የቆየ፤ መንግሥታዊ ያልሆነ ገለልተኛ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት ነው።
በዚህ ዓመት “Recover Better-Stand up for Human Rights: ” በሚል መሪ ቃል ሥር የሚከበረውን የሰብዓዊ መብቶች ቀን በልዩ ልዩ ዝግጅቶች እያከበረ ይገኛል።
ሰብዓዊ መብቶች ማንኛውም ሰው ሰው በመሆኑ ብቻ የሚያገኛቸው መብቶች እንደመሆናቸው፤ ለሰብዓዊ መብቶች መከበር ሁላችንም ድርሻ አለን።
በዚህ ዙሪያ ኢሰመጉ የሚያደርጋቸውን የማህበራዊ ትስስር ገፆች እንቅስቃሴ እርስዋም እንዲቀላቀሉ ስንጋብዝዎት በታላቅ ደስታ ነው።
selegna

By selegna

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *