
መስፍን ወ/ማሪያም(ፕሮፈሰር) ከምሁርነታቸው እና ፖለቲከኛነታቸው በተጨማሪ ለኢትዮጵያ አንድነት ተግተው ሲሰሩ የነበሩ ታታሪ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ነበሩ።
ፕሮፌሰሩ የሰብዓዊ መብት ቀንደኛ ተሟጋች መሆን የጀመሩት ከንጉስ ቀዳማዊ ሃይለስላሴ ዘመን ጀምሮ እንደሆነ ይነገራል። በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲም በመምህርነት ለረጅም ዘመን አገልገለዋል።
የእውነተኛ መረጃ ምንጭ
መስፍን ወ/ማሪያም(ፕሮፈሰር) ከምሁርነታቸው እና ፖለቲከኛነታቸው በተጨማሪ ለኢትዮጵያ አንድነት ተግተው ሲሰሩ የነበሩ ታታሪ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ነበሩ።
ፕሮፌሰሩ የሰብዓዊ መብት ቀንደኛ ተሟጋች መሆን የጀመሩት ከንጉስ ቀዳማዊ ሃይለስላሴ ዘመን ጀምሮ እንደሆነ ይነገራል። በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲም በመምህርነት ለረጅም ዘመን አገልገለዋል።